ይሁንና ለስራ ፈላጊ ዜጎች የሚያስፈልጓቸውን ድጋፎች በማመቻቸት የስራ እድል ፈጠራ ስራው ውጤታማ ቢሆንም በዘርፉ በከፍተኛ ቁጥር እያደገ የመጣውን የዜጎች የስራ ዕድል ይፈጠርልኝ ጥያቄ ለመመለስ የሚያስችል የአሰራር ስርዓት መዘርጋት፣ ማሻሻል እና በውጤታማነት መምራት አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት በ2017 በጀት አመት መንግስታዊ ድጋፎችን እና አገልግሎቶችን በተቀናጀ መልኩ በቁርጠኝነት አጠናክሮ በመስጠት ላይ እንገኛለን፡፡...
If you have any question please do not hesitate to call or contact us. Our Address is Sarbet around Oromia office, Lideta Woreda 6 Administration Building 1st Floor, Addis Ababa, Ethiopia. Phone: +251118134145 Email: 2022
© 2024 Lideta Labor and Skills Office. Designed by Markos MG 0912689710.