የስራ እና ክህሎት ጽ/ቤት ራዕይ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የልደታ ክፍለ ከተማ በ2022 ምቹ የስራ ሁኔታ የተረጋገጠባት፤ዘላቂና አስተማማኝ የስራ እድል የፈጠሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች ያደጉባት ክፍለ ከተማ ሆና ማየት ነው፡:
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የልደታ ክፍለ ከተማ በ2022 ምቹ የስራ ሁኔታ የተረጋገጠባት፤ዘላቂና አስተማማኝ የስራ እድል የፈጠሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች ያደጉባት ክፍለ ከተማ ሆና ማየት ነው፡:
የስራ ስምሪት አገልግሎትን በማስፋፋት፤ ሰላማዊ የአሰሪና ሰራተኛ ግንኙነትን በማስፈን ለስራ ፈላጊው ሰፊ የስራ እድል በመፍጠር፣የልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም በመተግበር ከድህነት ወለል በታች የሚገኙ ነዋሪዎችን ኑሮ ማሻሻል እንዲሁም የመስሪያ ቦታ፣የፋይናንስ፣የካፒታል ሊዝ፣ የገበያ፣ ቴክኖሎጂ፣ የቴክኒክና ምክር ድጋፍ በማድረግ ኢንተርፕራይዝና አምራች ኢንዱስትሪ በምርትና ምርታማነት ብቁና ተወደዳሪ እንዲሆኑ ማስቻል፡፡
ስራ ፈጣሪነትን ማበረታታት፣
ግልጽና አሳታፊ ተጠያቂነትን ማስፈን፣
ቅንጅታዊ አሰራርን ማጎልበት፣
ሁልጊዜም ከተግባር መማር፣
የላቀ አገልግሎት መስጠት፣
ፍትሃዊ የህዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ፣
ፈጣን የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማረጋገጥ፣