የስራ እና ክህሎት ጽ/ቤት ዋና ዋና ተግባራቶች
- 1. በስራ ስምሪት አገልግሎት ማስፋፊያ የሚሰጡ አገልግሎቶች
- አማራጭ የስራ ዕድሎችን መለየት፣
- ሰራ ፈላጊዎችን ወደ ስራ ማስገባት፣
- የስራ ፈላጊዎችን በንግድ ህጉ መሰረት በኢንተርፕራይዝ ማደራጀት፣
- ስለውጭ አገር ሥራ ስምሪት እና ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎችን መስራት፤
- የስደት ተመላሾችን በዘላቂነት ማቋቋም፣
- ሥራና ሠራተኛ ለሚያገናኙ ኤጀንሲዎች የብቃት ማረጋገጫ መስጠት፤ቁጥጥር ማድረግ
- ከስራ ስምሪት ጋር የሚነሱ አቤቱታዎችና ቅሬታዎችን መፍታት፥
- ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ፣
- የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
- 2. በኢንዱስትሪ ሠላምና የሙያ ደህንነት የሚሰጡ አገልግሎቶች
- የሥራ ሁኔታዎች ቁጥጥር
- የስራ ቦታ አከባቢ እና የሰራተኛች የስራ ላይ ደህንነት፥ ጤንነት ማስጠበቅ፤
- የማህበራዊ ምክክር ማስተግበር ፤
- የወል የሥራ ክርክሮች እና የኅብረት ስምምነት ድርድር ልዩነቶችን ማስማማት፤
- የአሰሪና ሰራተኛ ማህበራትን ህጋዊ ማድረግ እና ድጋፍ መስጠት፤
- የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ የህግ ማዕቀፎች ተፈፃሚነት ማረጋገጥ፣
- የስራ ክርክሮችን በውሳኔ መፍታት፥
- የግል የስራ ሁኔታ ቁጥጥር አገልግሎት አቅራቢዎች የብቃት ማረጋገጫ መስጠት፤
- የወል የሥራ ክርክሮች እና የኅብረት ስምምነት ድርድር ልዩነቶችን ማስማማት፤
- የሙያ ደህንነትና ጤንነት አጠባበቅ ጥናትና ምርምር ማካሄድ፥
- 3. በከተማ ግብርና፣ ኮንስትራክሽን፣ ንግድና አገልግሎት የሚሰጡ አገልግሎቶች
- የካፒታል ሊዝና የፋይናንስ ድጋፍ እንዲያገኙ ማመቻቸት፣
- ሙያዊ ክትልና ድጋፍ ማድረግ፣
- የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
- የግብዓት፥የአገልግሎት እና ቴክኖሎጂ ትስስር መፍጠር፣
- የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥
- ለኢንተርፕራይዞች የንግድ ልማት አገልግሎት (BDS) መስጠት፤
- የኢንዱስተሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ ማመቻቸት
- 4. በተሞክሮ ቅመራና ዕድገት ደረጃ ሽግግር የሚሰጡ አገልግሎቶች
- የዕድገት ደረጃ ሽግግር አገልግሎት መስጠት፤
- የማበረታቻ ፣ የዕውቅና እና ሽልማት ስራን ተግባራዊ ማድረግ፤
- የሂሳብ መዝገብ አያያዝ እና የኦዲት አገልግሎት መስጠት፣
- ምርጥ ተሞክሮዎችን መቀመርና ማስፋት፥
- ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
- የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
- 5. በገበያ ልማትና ፕሮሞሽን የሚሰጡ አገልግሎቶች
- ምርትና አገልግሎትን ማስተዋወቅ (Promotion)
- የግብዓት፣የምርት የገበያ ትስስር መፍጠር፣
- የቅሬታ አፈታትና አቤቱታ አገልግሎት መስጠት፤
- የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥
- ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
- የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
- 6. በማህበረሰብ ሥራዎች እና የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ የሚሰጡ አገልግሎቶች
- በማህበረሰብ አቀፍ ስራዎች የሚለሙ ቦታዎችን እንዲለዩ ማድረግ፤
- የሴፍቲኔት ተጠቃሚ ነዋሪዎችን መለየትና የቅሬታ አገልግሎት መስጠት፤
- የማህበረስብ አቀፍ ልማት ስራዎች ላይ በማሰራት ተጠቃሚ ማድረግ፤
- የከተማ አረንጓዴነት አገልግሎት
- የአፈርና ወሃ ጥበቃ አገልግሎት
- የደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ
- የህበረተሰብ ተሳትፎና ንቅናቄ ሰራዎች መስራት
- የመሰረተ ልማት አገልግሎት
- 7. በማህበረሰብ ሥራዎች እና የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ የሚሰጡ አገልግሎቶች
- የዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ የድጋፍ ማእቀፎችን እንዲያገኙ ማድረግ፤
- የኑሮ ማሻሻያ ተጠቃሚዎች ተጨመሪ ጥሪት ማፍሪያ ላይ ማሰማራት፣
- የሴፍትኔት ተጠቃሚዎችን በማስመረቅ፥ የማሸጋገር ስራ መስራት፣
- የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥
- ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
- የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣