የስራ እና ክህሎት ጽ/ቤት ዋና ዋና ተግባራቶች

1. በስራ ስምሪት አገልግሎት ማስፋፊያ የሚሰጡ አገልግሎቶች
  • አማራጭ የስራ ዕድሎችን መለየት፣
  • ሰራ ፈላጊዎችን ወደ ስራ ማስገባት፣
  • የስራ ፈላጊዎችን በንግድ ህጉ መሰረት በኢንተርፕራይዝ ማደራጀት፣
  • ስለውጭ አገር ሥራ ስምሪት እና ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎችን መስራት፤
  • የስደት ተመላሾችን በዘላቂነት ማቋቋም፣
  • ሥራና ሠራተኛ ለሚያገናኙ ኤጀንሲዎች የብቃት ማረጋገጫ መስጠት፤ቁጥጥር ማድረግ
  • ከስራ ስምሪት ጋር የሚነሱ አቤቱታዎችና ቅሬታዎችን መፍታት፥
  • ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ፣
  • የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
2. በኢንዱስትሪ ሠላምና የሙያ ደህንነት የሚሰጡ አገልግሎቶች
  • የሥራ ሁኔታዎች ቁጥጥር
  • የስራ ቦታ አከባቢ እና የሰራተኛች የስራ ላይ ደህንነት፥ ጤንነት ማስጠበቅ፤
  • የማህበራዊ ምክክር ማስተግበር ፤
  • የወል የሥራ ክርክሮች እና የኅብረት ስምምነት ድርድር ልዩነቶችን ማስማማት፤
  • የአሰሪና ሰራተኛ ማህበራትን ህጋዊ ማድረግ እና ድጋፍ መስጠት፤
  • የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ የህግ ማዕቀፎች ተፈፃሚነት ማረጋገጥ፣
  • የስራ ክርክሮችን በውሳኔ መፍታት፥
  • የግል የስራ ሁኔታ ቁጥጥር አገልግሎት አቅራቢዎች የብቃት ማረጋገጫ መስጠት፤
  • የወል የሥራ ክርክሮች እና የኅብረት ስምምነት ድርድር ልዩነቶችን ማስማማት፤
  • የሙያ ደህንነትና ጤንነት አጠባበቅ ጥናትና ምርምር ማካሄድ፥
3. በከተማ ግብርና፣ ኮንስትራክሽን፣ ንግድና አገልግሎት የሚሰጡ አገልግሎቶች
  • የካፒታል ሊዝና የፋይናንስ ድጋፍ እንዲያገኙ ማመቻቸት፣
  • ሙያዊ ክትልና ድጋፍ ማድረግ፣
  • የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
  • የግብዓት፥የአገልግሎት እና ቴክኖሎጂ ትስስር መፍጠር፣
  • የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥
  • ለኢንተርፕራይዞች የንግድ ልማት አገልግሎት (BDS) መስጠት፤
  • የኢንዱስተሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ ማመቻቸት

4. በተሞክሮ ቅመራና ዕድገት ደረጃ ሽግግር የሚሰጡ አገልግሎቶች
  • የዕድገት ደረጃ ሽግግር አገልግሎት መስጠት፤
  • የማበረታቻ ፣ የዕውቅና እና ሽልማት ስራን ተግባራዊ ማድረግ፤
  • የሂሳብ መዝገብ አያያዝ እና የኦዲት አገልግሎት መስጠት፣
  • ምርጥ ተሞክሮዎችን መቀመርና ማስፋት፥
  • ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
  • የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣

5. በገበያ ልማትና ፕሮሞሽን የሚሰጡ አገልግሎቶች
  • ምርትና አገልግሎትን ማስተዋወቅ (Promotion)
  • የግብዓት፣የምርት የገበያ ትስስር መፍጠር፣
  • የቅሬታ አፈታትና አቤቱታ አገልግሎት መስጠት፤
  • የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥
  • ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
  • የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣

6. በማህበረሰብ ሥራዎች እና የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ የሚሰጡ አገልግሎቶች
  • በማህበረሰብ አቀፍ ስራዎች የሚለሙ ቦታዎችን እንዲለዩ ማድረግ፤
  • የሴፍቲኔት ተጠቃሚ ነዋሪዎችን መለየትና የቅሬታ አገልግሎት መስጠት፤
  • የማህበረስብ አቀፍ ልማት ስራዎች ላይ በማሰራት ተጠቃሚ ማድረግ፤
  • የከተማ አረንጓዴነት አገልግሎት
  • የአፈርና ወሃ ጥበቃ አገልግሎት
  • የደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ
  • የህበረተሰብ ተሳትፎና ንቅናቄ ሰራዎች መስራት
  • የመሰረተ ልማት አገልግሎት

7. በማህበረሰብ ሥራዎች እና የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ የሚሰጡ አገልግሎቶች
  • የዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ የድጋፍ ማእቀፎችን እንዲያገኙ ማድረግ፤
  • የኑሮ ማሻሻያ ተጠቃሚዎች ተጨመሪ ጥሪት ማፍሪያ ላይ ማሰማራት፣
  • የሴፍትኔት ተጠቃሚዎችን በማስመረቅ፥ የማሸጋገር ስራ መስራት፣
  • የመረጃና የምክር አገልግሎት መስጠት፥
  • ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
  • የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት፣
  1. ገጽ-1
  2. ገጽ-2